am_tq/psa/40/10.md

673 B

ዳዊት ያልሸሸገው ምንድን ነው?

በልቡ ውስጥ ያለውን የእግዚአብሔርን ጽድቅ፣ እግዚአብሔር በቃል ኪዳኑ ታማኝ መሆኑን እና በሁሉ ነገር የእግዚአብሔርን ታማኝነት ከጉባዔው አልሸሸገም፡፡ [40:10]

ዳዊት እግዚአብሔር ምን እንዲያደርግለት ይጸልያል?

እግዚአብሔር ከዳዊት ምህረቱን እንዳይመልስ ነገር ግን የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታማኝነት እና አስተማማኝነቱ ለዳዊት ሁልጊዜ የተጠበቁ እንዲሆኑ ይጸልያል፡፡ [40፡11]