am_tq/psa/33/04.md

675 B

ጸሐፊው የእግዚአብሔርን ቃል እና ድርጊት እንዴት ይገልጻል?

የእግዚአብሔር ቃል ቅን ነው የሚሠራውም ነገር ሁሉ መልካም ነው። [33: 4]

እግዚአብሔር ምን ይወድዳል?

እግዚአብሔር ጽድቅንና ፍትሕን ይወዳል። [33: 5]

በእግዚአብሔር ቃል የተሠራው ምንድን ነው?

ሰማያት በእግዚአብሔር ቃል ተሠርተዋል። [33: 6]

በእግዚአብሔር አፍ እስትንፋስ የተሠራው ምንድን ነው?

ከዋክብት ሁሉ በእግዚአብሔር እስትንፋስ ተሠርተዋል። [33:6]