am_tq/psa/26/01.md

553 B

ዳዊት ስለ አካሄዱ ምን ይላል?

ዳዊት ያለ ነቀፋ እንደሄደ እና ወዲያ ወዲህ ሳይል በእግዚአብሔር እንደተማመነ ይናገራል። [26: 1]

ዳዊት እግዚአብሔር ምን እንዲመረምርና እንዲፈትን ጠየቀው?

እግዚአብሔር የውስጡንና የልቡን ንጽህና እንዲፈትን ጠየቀው። [26:2]

በዳዊት ፊት ምን አለ?

የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታማኝነት በዳዊት ፊት ነው። [26: 3]