am_tq/psa/145/14.md

464 B

እግዚአብሔር ማንን ያነሣልና ይደግፋል?

እግዚአብሔር የሚንገዳገዱትን ሁሉ ይደግፋል የወደቁትንም ሁሉ ያነሣል። [145:14]

የማን ዓይኖች እግዚአብሔርን ይጠብቃሉ በተገቢው ጊዜም ምግብ ይሰጣቸዋል?

የሁሉም ሰው ዓይኖች እግዘኢአብሔርን ይጠብቃሉ በተገቢው ጊዜም ምግብ ይሰጣቸዋል። [145: 15]