am_tq/psa/144/09.md

415 B

ዳዊት በምን መሣሪያ ለእግዚአብሔር አዲስ መዝሙር ዘመር ነው?

ዳዊት አሥር አውታር ባለው በገና ለእግዚአብሔር አዲስ መዝሙር ይዘምራል። [144: 9-10]

የባዕዳን አፎች የሚናገሩት ነገር ምንድን ነው?

አፎቻቸው ውሸት ይናገራሉ ቀኝ እጃቸውም የቅጥፈት ነው። [144: 11]