am_tq/psa/142/03.md

923 B

የዳዊት መንፈስ ደካማ ሲሆን እግዚአብሔር ምን ያውቅ ነበር?

እግዚአብሔር የዳዊት መንፈስ ሲደክም የዳዊትን መንገድ ያውቃል። [142: 3]

ዳዊት ወደ ቀኝ ሲመለከት ምን ያያል?

ዳዊት ስለ እርሱ የሚያስብ ሰው እንደሌለ ያያል ለእርሱም ማምለጫ የለም። [142: 4]

ዳዊት እግዚአብሔር ለእርሱ ማን እንደሆነ ተናገረ?

እግዚአብሔር ለዳዊት መሸሸጊያ መሆኑን በሕያዋንም ምድር ዕድል ፈንታው መሆኑን ተናገረ። [142: 5]

ዳዊት ከአሳዳጆቹ እንዲያድነው እግዚአብሔርን የሚሻው ለምንድን ነው?

ዳዊት ከአሳዳጆቹ እንዲያድነው እግዚአብሔርን የጠየቀው ከእርሱ ይልቅ ብርቱዎች ስለሆኑ ነው። [142: 6]