am_tq/psa/140/01.md

656 B

እግዚአብሔር ዳዊትን ማዳን ያለበት ከማን ነው?

እግዚአብሔር ዳዊትን ከዓመፀኞች ይጠብቀው ዘንድ ከክፉዎች እንዲጠብቀው ዳዊት ጠየቀው። [140: 1]

ዳዊት ክፉዎች ምን ይመስላሉ ይላል?

ምላሳቸውን እንደ እባብ ያሾላሉ እንዲሁም በከንፈሮቻቸው ላይ የእፉኝት መርዝ አላቸው። [140: 2]

ዳዊት ክፉዎች ምን ይመስላሉ ይላል?

ምላሳቸውን እንደ እባብ ያሾላሉ እንዲሁም በከንፈሮቻቸው ላይ የእፉኝት መርዝ አላቸው። [140: 3]