ዳዊት በእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታማኝነት ላይ እምነት ነበረው። [13: 5]
ልቡ በእግዚአብሔር ማዳን ደስ ይለዋል። [13: 5]
የእግዚአብሔር ቸርነት ስለበዛለት ዳዊት ይዘምራል ። [13: 6]