am_tq/psa/119/139.md

647 B

እግዚአብሔር የቃል ኪዳኑን ፍርድ የሰጠው በምን መንገድ ነው?

እግዚአብሔር የቃል ኪዳኑን ፍርድ የሰጠው በጽድቅ እና በታማኝነት ነው፡፡ [119፡139-139]

ጸሐፊው ከሁሉም ሀብት ይልቅ የሚደሰተው በምንድን ነው?

በእግዚአብሔር የቃል ኪዳን መንገድ ከሁሉም ሀብት ይልቅ ይደሰታል፡፡ [119፡14-140]

ጸሐፊው ታናሽና የተናቀ ቢሆንም ያላደረገው ነገር ምንድን ነው?

የእግዚአብሔርን ትእዛዛት አልረሳም፡፡ [119፡14-140]