am_tq/psa/100/04.md

617 B

ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ደጆችና አደባባዮች መግባት የሚችሉት እንዴት ነው?

ወደ ደጆቹ በምስጋና ወደ አድባባዮቹም በአምልኮ መግባት ይችላሉ። [100: 4]

ጸሐፊው ለዘላለም ጸንቶ ይቆማል ያለው ምኑን ነው?

የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታማኝነት ለዘለዓለም ይኖራል አለ። [100: 5]

ዳዊት የሚዘምርባቸው ሁለት ባሕርያት የትኞቹ ናቸው?

ስለ ቃል ኪዳን ታማኝነት እና ስለ ፍትህ ይዘምራል። [100: 5]