ያህዌ ሃያ አመትና ከዚያ በላይ እድሜ ያላቸውን ወደ ጦርነት ሊሄዱ የሚቸችሉ እስራኤላዊያን ሁሉ በየነገዳቸው እንዲቆጥሩ ነገራቸው፡፡
20 አመትና ከዚያ በላይ እድሜ ያላቸውን ከግብጽ ምድር የወጡትን መቁጠር እንዳለባቸው ለህዝቡ ተናገሩ፡፡