ካህናቱ መለከቱን ይነፉ ነበር፡፡
ካህናቱ አንድ መለከት ብቻ ሲነፉ፣ ይህ መሪዎች ብቻ ወደ ሙሴ እንዲሰበሰቡ ምልክት ነበር፡፡
በምስራቅ በኩል የሰፈሩ ሰዎች ለጉዞ እንዲንቀሳቀሱ ከፍ ያለ የመለከት ድምጽ ይነፋ ነበር፡፡