am_tq/num/04/05.md

482 B

አሮን እና ወንድ ልጆቹ ሰፈሩ ወደፊት መንቀሳቀስ ሲጀምር ምን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል?

ወደ ድንኳኑ ሄደው ቅድስተ ቅዱሳኑን የሚለየውን መጋረጃ ያወርዳሉ፣ የቃል ኪዳኑን ታቦት በአስቆጣ ቁርበት እና በሰማያዊ መጎናጸፊያ ይሸፍናሉ እንደዚሁም የታቦቱን መሸከሚያ መሎጊያዎችን በየቦታው ያስገባሉ፡፡