የተቀደሰውን ስፍራ፣ የመቅደሱን መጋረጃ እና ማናቸውም ለመቅደሱ አገልግሎት የሚውሉ ነገሮች የመጠበቅ ድርሻ ነበራቸው፡፡
ሌዋዊያኑን በሚመሩ እና መቅደሱን በሚጠብቁ ወንዶች ላይ ተሹሞ ነበር፡፡