የእስራኤልን ልጆች በእንጀራና በውኃ ስላልተቀበሉአቸውና ይረግማቸው ዘንድ በለዓምን ስለ ገዙባቸው አሞናዊ እና ሞአባዊ ለዘላለም ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ መግባት የለባቸውም። [13:1]