# ጴጥሮስ በፍጹም እንደማይሰናከል ከተናገረ በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስን ምን አለው?
አውራ ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ኢየሱስን ሦስት ጊዜ እንደሚክደው ኢየሱስ ለጴጥሮስ ነገረው