am_tq/mrk/08/33.md

544 B

ጴጥሮስ ሊገስጸው በጀመረ ጊዜ ኢየሱስ ምን አለው?

ኢየሱስ ጴጥሮስን፣ “ወደ ኋላዬ ሂድ፣አንተ ሰይጣን! የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን ነገር አታስብምና” አለው

ኢየሱስ አርሱን ለመከተል የሚፈልግ ሁሉ ምን ማድረግ እንደሚኖርበት ተናገረ?

ኢየሱስ አርሱን ለመከተል የሚፈልግ ሁሉ ራሱን መካድና መስቀሉን መሸከም እንደሚኖርበት ተናገረ