am_tq/mat/26/65.md

205 B

ከዚያ በኋላ ሊቀ ካህናቱ በኢየሱስ ላይ ያቀረበው ውንጀላ ምን ነበር?

ኢየሱስ እንደተሳደበ አድርጎ ሊቀ ካህናቱ ከሰሰው። [26:65]