am_tq/mat/26/51.md

803 B

ኢየሱስ በተያዘ ጊዜ ከደቀመዛሙርቱ አንደኛው ምን አደረገ?

ከኢየሱስ ደቀመዛሙርት አንደኛው ሰይፉን መዝዞ የሊቀ ካህናቱን ባርያ ጆሮ ቆረጠ። [26:51]

ራሱን መከላከል ቢፈልግ ኖሮ ማድረግ ይችል ስለነበረው ነገር ኢየሱስ ምን አለ?

ዐሥራ ሁለት ጭፍራ ሙሉ መላእክትን ሊልክለት የሚችለውን አብን መጥራት እንደሚችል ኢየሱስ ተናገረ። [26:53]

በእነዚህ ክስተቶች እየተፈጸመ እንዳለ ኢየሱስ የተናገረው ምን ነበር?

በእነዚህ ክስተቶች የቅዱሳት መጻሕፍት ትንቢት እየተፈጸመ እንዳለ ኢየሱስ ተናገረ። [26:54]