803 B
803 B
ኢየሱስ በተያዘ ጊዜ ከደቀመዛሙርቱ አንደኛው ምን አደረገ?
ከኢየሱስ ደቀመዛሙርት አንደኛው ሰይፉን መዝዞ የሊቀ ካህናቱን ባርያ ጆሮ ቆረጠ። [26:51]
ራሱን መከላከል ቢፈልግ ኖሮ ማድረግ ይችል ስለነበረው ነገር ኢየሱስ ምን አለ?
ዐሥራ ሁለት ጭፍራ ሙሉ መላእክትን ሊልክለት የሚችለውን አብን መጥራት እንደሚችል ኢየሱስ ተናገረ። [26:53]
በእነዚህ ክስተቶች እየተፈጸመ እንዳለ ኢየሱስ የተናገረው ምን ነበር?
በእነዚህ ክስተቶች የቅዱሳት መጻሕፍት ትንቢት እየተፈጸመ እንዳለ ኢየሱስ ተናገረ። [26:54]