am_tq/mat/26/39.md

389 B

በጸሎቱ ኢየሱስ ለአብ ምን ጥያቄ አቀረበ?

ኢየሱስ የጠየቀው የሚቻል ከሆነ፣ ይህ ጽዋ ከእርሱ እንዲያልፍ ነበር። [26:39]

ኢየሱስ ከጸሎት ሲመለስ ደቀመዛሙርቱ ምን እያደርጉ ነበር?

ኢየሱስ ከመጸለይ ሲመለስ ደቀመዛሙርት ተኝተው ነበር። [26:40]