am_tq/mat/26/33.md

621 B

ጴጥሮስ መቼም እንደማይሰናከል ሲናገር፣ በዚያች ሌሊት ምን እንደሚያደርግ ኢየሱስ ነገረው?

ጴጥሮስ ኢየሱስን በዚያች ሌሊት ዶሮ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ እንደሚክደው ኢየሱስ ተናገረ። [26:33]

ጴጥሮስ መቼም እንደማይሰናከል ሲናገር፣ በዚያች ሌሊት ምን እንደሚያደርግ ኢየሱስ ነገረው?

ጴጥሮስ ኢየሱስን በዚያች ሌሊት ዶሮ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ እንደሚክደው ኢየሱስ ተናገረ። [26:34]