am_tq/mat/26/27.md

257 B

ቀጥሎ ለደቀመዛሙርቱ ስለሰጣቸው ጽዋ ኢየሱስ ምን አለ?

ጸዋው ስለ ኃጢአት ይቅርታ ለብዙዎች የሚፈስሰው የአዲስ ኪዳን ደም እንደሚሆን ኢየሱስ ተናገረ። [26:28]