am_tq/mat/22/29.md

418 B

ሰዱቃውያኑ ያላወቋቸው ሁለት ነገሮች ምን እንደሆኑ ኢየሱስ ተናገረ?

ሰዱቃውያኑ መጻሕፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል እንደማያውቁ ኢየሱስ ተናገረ። [22:29]

በትንሣኤ ስለሚሆን ጋብቻ ኢየሱስ ምን ተናገረ?

በትንሣኤ ትዳር እንደማይኖር ኢየሱስ ተናገረ። [22:30]