am_tq/mat/22/20.md

270 B

ከፈሪሳውያን ደቀመዛሙርት የቀረበለትን ጥያቄ ኢየሱስ የመለሰው እንዴት ነበር?

የቄሳርን ለቄሳር፣ የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር እንዲሰጡ ኢየሱስ ተናገረ። [22:21]