ፈሪሳውያኑ ኢየሱስን በገዛ ራሱ ንግግር ለማጥመድ እየሞከሩ ነበር። [22:15]
ለቄሳር ግብር መክፈል ተፈቅዶ እንደሆን ወይም እንዳልሆነ ኢየሱስን ጠየቁት። [22:17]