am_tq/mat/22/15.md

457 B

ፈሪሳውያን በኢየሱስ ላይ ምን ለማድረግ እየሞከሩ ነበር?

ፈሪሳውያኑ ኢየሱስን በገዛ ራሱ ንግግር ለማጥመድ እየሞከሩ ነበር። [22:15]

የፈሪሳውያኑ ደቀመዛሙርት ኢየሱስን የጠየቁት ጥያቄ ምን ነበር?

ለቄሳር ግብር መክፈል ተፈቅዶ እንደሆን ወይም እንዳልሆነ ኢየሱስን ጠየቁት። [22:17]