am_tq/mat/20/25.md

513 B

አንድ ሰው በደቀመዛሙርቱ መካከል ታላቅ ሊሆን የሚችለው እንዴት እንደሆነ ኢየሱስ ተናገረ?

ታላቅ ሊሆን የሚወድድ ማንም ሰው ቢሆን አገልጋይ መሆን እንዳለበት ኢየሱስ ተናገረ። [20:26]

ኢየሱስ ለምን እንደመጣ ተናገረ?

እርሱ የመጣው ሊያገለግል እና ሕይወቱን ለብዙዎች ቤዛ አድርጎ ሊሰጥ መሆኑን ኢየሱስ ተናገረ። [20:28]