am_tq/mat/19/03.md

547 B

ፈሪሳውያን ኢየሱስን ለመፈተን ምን ጥያቄ ጠየቁት?

ፈሪሳውያን ኢየሱስን “ሰው ሚስቱን በማንኛውም ምክንያት ሊፈታ ተፈቅዷልን?” ብለው ጠየቊት [19:3]

ከፍጥረት መጀመሪያ አንሥቶ እውነት የሆነው ነገር ምን እንደሆነ ኢየሱስ መለሰላቸው?

ከፍጥረት መጀመሪያ አንሥቶ እግዚአብሔር ወንድ እና ሴት አድርጎ እንደፈጠራቸው ኢየሱስ ተናገረ። [19:4]