ፈሪሳውያን ኢየሱስን “ሰው ሚስቱን በማንኛውም ምክንያት ሊፈታ ተፈቅዷልን?” ብለው ጠየቊት [19:3]
ከፍጥረት መጀመሪያ አንሥቶ እግዚአብሔር ወንድ እና ሴት አድርጎ እንደፈጠራቸው ኢየሱስ ተናገረ። [19:4]