am_tq/mat/18/18.md

245 B

ሁለት ወይም ሦስት በስሙ በሚሰበሰቡበት ኢየሱስ ምን ለማድረግ ቃል ገባ?

ሁለት ወይም ሦስት በስሙ በሚሰበሰቡ መካከል ለመገኘት ኢየሱስ ቃል ገባ። [18:20]