ሦስተኛ፣ ጉዳዩን ለቤተክርስቲያን ልታሳውቅ ይገባል። [18:17]
በስተመጨረሻ፣ ቤተክርስቲያንን የማይሰማ ቢሆን፣ እንደ አረማዊ እና ግብር ሰብሳቢ መቆጠር አለበት። [18:17]