am_tq/mat/18/17.md

501 B

ወንድምህ አሁንም የማይሰማ ቢሆን፣ ሦስተኛው ልታደርግ የሚገባው ነገር ምንድነው?

ሦስተኛ፣ ጉዳዩን ለቤተክርስቲያን ልታሳውቅ ይገባል። [18:17]

ወንድምህ አሁንም የማይሰማ ቢሆን፣ ምን መደረግ አለበት?

በስተመጨረሻ፣ ቤተክርስቲያንን የማይሰማ ቢሆን፣ እንደ አረማዊ እና ግብር ሰብሳቢ መቆጠር አለበት። [18:17]