am_tq/mat/18/10.md

274 B

ከታናናሾች ማናቸውንም ልንንቅ እንደማይገባን ኢየሱስ የተናገረው ለምንድነው?

ታናናሾችን ልንንቅ የማይገባን መላእክቶቻቸው የአብን ፊት ሁልጊዜ ስለሚያዩ ነው። [18:10]