am_tq/mat/18/01.md

328 B

ወደ መንግሥተ ሰማያት ለመግባት ምን እንድናደርግ እንደሚያስፈልገን ኢየሱስ ተናገረ?

ወደ መንግሥተ ሰማያት ለመግባት ንስሃ ልንገባ እና ልክ እንደ ልጆች ልንሆን እንደሚያስፈልግ ኢየሱስ ተናገረ። [18:3]