am_tq/mat/16/21.md

657 B

በዚህ ጊዜ፣ ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ በግልጽ የነገራቸው ምን ነበር?

ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ እንደሚያስፈልገው፣ በብዙ መከራ እንደሚቀበል፣ እንደሚገደል እና በሦስተኛው ቀን እንደሚነሣ ነበር። [16:21]

ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ እንደሚያስፈልገው፣ በብዙ መከራ እንደሚቀበል፣ እንደሚገደል እና በሦስተኛው ቀን እንደሚነሣ ነበር። [16:21]

ኢየሱስ ለጴጥሮስ “ዞር በል፣ አንተ ሰይጣን!” አለው [16:23]