am_tq/mat/16/13.md

820 B

ወደ ቂሳሪያ ፊሊጲስዩስ በመጡ ጊዜ ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ የጠየቃቸው ጥያቄ ምን የሚል ነበር?

ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ፣ “ሰዎች የሰውን ልጅ ማን ይሉታል?” ሲል ጠየቃቸው [16:13]

አንዳንድ ሰዎች ኢየሱስ ማን እንደነበረ ነበር ያስቡ የነበሩት?

አንዳንድ ሰዎች ኢየሱስ ማለት መጥምቊ ዮሐንስ፣ ወይም ኤልያስ፣ ወይም ኤርምያስ፣ ወይም ከነብያት አንዱ እንደሆነ አስበው ነበር። [16:14]

ጴጥሮስ ለኢየሱስ ጥያቄ የሰጠው ምላሽ ምን ነበር?

ጴጥሮስ ሲመልስ “አንተ ክርስቶስ፣ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ” አለ። [16:16]