820 B
820 B
ወደ ቂሳሪያ ፊሊጲስዩስ በመጡ ጊዜ ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ የጠየቃቸው ጥያቄ ምን የሚል ነበር?
ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ፣ “ሰዎች የሰውን ልጅ ማን ይሉታል?” ሲል ጠየቃቸው [16:13]
አንዳንድ ሰዎች ኢየሱስ ማን እንደነበረ ነበር ያስቡ የነበሩት?
አንዳንድ ሰዎች ኢየሱስ ማለት መጥምቊ ዮሐንስ፣ ወይም ኤልያስ፣ ወይም ኤርምያስ፣ ወይም ከነብያት አንዱ እንደሆነ አስበው ነበር። [16:14]
ጴጥሮስ ለኢየሱስ ጥያቄ የሰጠው ምላሽ ምን ነበር?
ጴጥሮስ ሲመልስ “አንተ ክርስቶስ፣ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ” አለ። [16:16]