am_tq/mat/15/36.md

514 B

እንጀራዎቹን እና አሳዎቹን ኢየሱስ ምን አደረጋቸው?

እንጀራዎቹን እና አሳዎቹን ኢየሱስ ምን አደረጋቸው?

ሁሉ ከበሉ በኋላ ምን ያክል ምግብ ተረፈ?

ሁሉ ከበሉ በኋላ ሰባት ቅርጫት ሙሉ ተረፈ። [15:37]

ምን ያክል ሰዎች ከእንጀራውና አሳው በልተው ጠገቡ?

አራት ሺህ ወንዶች፣ እንዲሁም ሴቶችና ልጆች በልተው ጠገቡ። [15:38]