am_tq/mat/15/12.md

265 B

ከሰው አፍ የሚወጣው ሰውን እንደሚያረክስ ኢየሱስ ተናገረ። [15:11]

ኢየሱስ ፈሪሳውያንን እውራን መሪዎች አላቸው፣ ደግሞም ወደ ጉድጓድ እንደሚወድቁ ተናገረ። [15:14]