am_tq/mat/15/10.md

402 B

ሰውን እንደማያረክሰው በመግለጽ ኢየሱስ ያስተማረው ምንን ነው?

ሰው የሚበላው ነገር እንደማያረክሰው ኢየሱስ ተናገረ። [15:11]

ሰውን እንደሚያረክሰው ኢየሱስ የተናገረው ምንን ነው?

ከሰው አፍ የሚወጣው ሰውን እንደሚያረክስ ኢየሱስ ተናገረ። [15:11]