am_tq/mat/13/44.md

935 B

በኢየሱስ ምሳሌ ውስጥ፣ የእግዚአብሔርን መንግሥት የሚወክለውን ሃብትን በእርሻ ውስጥ ያገኘው ሰው ምን አደረገ?

ሃብትን ያገኘው ሰው ያለውን ሁሉ ሸጦ እርሻውን ገዛ። [13:44]

በኢየሱስ ምሳሌ ውስጥ፣ የእግዚአብሔርን መንግሥት የሚወክለውን ታላቅ ዋጋ ያላትን ውብ ዕንቊ ያገኘው ሰው ምን አደረገ?

ታላቅ ዋጋ ያላትን ውብ ዕንቊ ያገኘው ሰው ያለውን ሁሉ ነገር ሸጦ ይገዛዋል። [13:45]

በኢየሱስ ምሳሌ ውስጥ፣ የእግዚአብሔርን መንግሥት የሚወክለውን ታላቅ ዋጋ ያላትን ውብ ዕንቊ ያገኘው ሰው ምን አደረገ?

ታላቅ ዋጋ ያላትን ውብ ዕንቊ ያገኘው ሰው ያለውን ሁሉ ነገር ሸጦ ይገዛዋል። [13:46]