935 B
935 B
በኢየሱስ ምሳሌ ውስጥ፣ የእግዚአብሔርን መንግሥት የሚወክለውን ሃብትን በእርሻ ውስጥ ያገኘው ሰው ምን አደረገ?
ሃብትን ያገኘው ሰው ያለውን ሁሉ ሸጦ እርሻውን ገዛ። [13:44]
በኢየሱስ ምሳሌ ውስጥ፣ የእግዚአብሔርን መንግሥት የሚወክለውን ታላቅ ዋጋ ያላትን ውብ ዕንቊ ያገኘው ሰው ምን አደረገ?
ታላቅ ዋጋ ያላትን ውብ ዕንቊ ያገኘው ሰው ያለውን ሁሉ ነገር ሸጦ ይገዛዋል። [13:45]
በኢየሱስ ምሳሌ ውስጥ፣ የእግዚአብሔርን መንግሥት የሚወክለውን ታላቅ ዋጋ ያላትን ውብ ዕንቊ ያገኘው ሰው ምን አደረገ?
ታላቅ ዋጋ ያላትን ውብ ዕንቊ ያገኘው ሰው ያለውን ሁሉ ነገር ሸጦ ይገዛዋል። [13:46]