am_tq/mat/13/33.md

343 B

የእግዚአብሔር መንግሥት ልክ እንደ እርሾ ነው በማለት ኢየሱስ የተናገረው እንዴት ነበር?

የእግዚአብሔር መንግሥት ሊጡን ሁሉ እስኪያቦካ ድረስ የተለወሰ ሦስት መስፈሪያ እርሾ ነው በማለት ኢየሱስ ተናገረ። [13:33]