am_tq/mat/13/13.md

306 B

የኢሳይያስ ትንቢት ሰዎቹ ይሰማሉ ያያሉ፣ ነገር ግን ምን አያደርጉም?

የኢሳይያስ ትንቢት ሰዎቹ እንደሚሰሙ፣ ነገር ግን እንደማያስተውሉ፣ እንደሚያዩ ግን ልብ እንደማይሉ ይናገራል። [13:14]