am_tq/mat/13/07.md

524 B

ስለ ዘር በተናገረው የኢየሱስ ምሳሌ ውስጥ በእሾሃማ ቦታ የወደቀው ዘር ላይ ምን ሆነ?

በእሾህ መሃል የወደቀው ዘር በእሾኹ ታነቀ። [13:7]

ስለ ዘር በተናገረው የኢየሱስ ምሳሌ ውስጥ በመልካም መሬት ላይ የወደቀው ዘር ምን ሆነበት?

በመልካም መሬት ላይ የወደቀው ዘር አንዳንዱ መቶ እጥፍ፣ ሌላው ስድሳ፣ ሌላው ሠላሳ አፈራ። [13:8]