am_tq/mat/13/03.md

829 B

ስለ ዘሪው በተናገረው የኢየሱስ ምሳሌ ላይ በመንገድ ዳር በወደቀው ዘር ላይ ምን ሆነ?

በመንገድ ዳር የወደቀው ዘር ወፎች ለቀሙት። [13:4]

ስለ ዘሪው ኢየሱስ በተናገረው ምሳሌ ውስጥ በዐለታማ መሬት ላይ የወደቀው ዘር ላይ ምን ሆነ?

በዐለታማ መሬት ላይ የወደቀው ዘር ወዲያውኑ በቀለ፣ ነገር ግን ፀሐይ አጠወለገውና ደረቀ። [13:5]

ስለ ዘሪው ኢየሱስ በተናገረው ምሳሌ ውስጥ በዐለታማ መሬት ላይ የወደቀው ዘር ላይ ምን ሆነ?

በዐለታማ መሬት ላይ የወደቀው ዘር ወዲያውኑ በቀለ፣ ነገር ግን ፀሐይ አጠወለገውና ደረቀ። [13:6]