829 B
829 B
ስለ ዘሪው በተናገረው የኢየሱስ ምሳሌ ላይ በመንገድ ዳር በወደቀው ዘር ላይ ምን ሆነ?
በመንገድ ዳር የወደቀው ዘር ወፎች ለቀሙት። [13:4]
ስለ ዘሪው ኢየሱስ በተናገረው ምሳሌ ውስጥ በዐለታማ መሬት ላይ የወደቀው ዘር ላይ ምን ሆነ?
በዐለታማ መሬት ላይ የወደቀው ዘር ወዲያውኑ በቀለ፣ ነገር ግን ፀሐይ አጠወለገውና ደረቀ። [13:5]
ስለ ዘሪው ኢየሱስ በተናገረው ምሳሌ ውስጥ በዐለታማ መሬት ላይ የወደቀው ዘር ላይ ምን ሆነ?
በዐለታማ መሬት ላይ የወደቀው ዘር ወዲያውኑ በቀለ፣ ነገር ግን ፀሐይ አጠወለገውና ደረቀ። [13:6]