am_tq/mat/10/32.md

343 B

በሰዎች ፊት ለሚመሰክርለት ኢየሱስ ምን ያደርጋል?

በመንግሥተ ሰማይ በአብ ፊት ኢየሱስ ይመሰክርለታል። [10:32]

በሰዎች ፊት ለሚክደው ኢየሱስ ምን ያደርጋል?

በመንግሥተ ሰማይ በአብ ፊት ኢየሱስ ይክደዋል። [10:33]