am_tq/mat/09/23.md

292 B

ኢየሱስ ወደ ምኩራብ አለቃው ቤት በገባ ጊዜ ሰዎቹ በኢየሱስ የሳቁበት ለምን ነበር?

ልጅቷ እንዳልሞተች፣ ነገር ግን እንደተኛች ኢየሱስ በመናገሩ ሰዎቹ በኢየሱስ ላይ ሳቁበት። [9:24]