844 B
844 B
ብዙ ደም የሚፈስሳት ሴት ያደረገችው ነገር ምን ነበር፣ ለምን እንደዚያ አደረገች?
ብዙ ደም የሚፈስሳት ሴት ልብሱን ብቻ ብነካ እድናለሁ ብላ በማሰብ የኢየሱስን ልብስ ጫፍ ነካች። [9:20]
ብዙ ደም የሚፈስሳት ሴት ያደረገችው ነገር ምን ነበር፣ ለምን እንደዚያ አደረገች?
ብዙ ደም የሚፈስሳት ሴት ልብሱን ብቻ ብነካ እድናለሁ ብላ በማሰብ የኢየሱስን ልብስ ጫፍ ነካች። [9:21]
ብዙ ደም የሚፈስሳትን ሴት ያዳናት ምን እንደሆነ ነው ኢየሱስ የተናገረው?
ብዙ ደም የሚፈስሳት ሴት የዳነችው በእምነቷ እንደሆነ ኢየሱስ ተናገረ። [9:22]