am_tq/mat/09/03.md

1.8 KiB

አንዳንዶቹ ጸሐፍት ኢየሱስ እግዚአብሔርን የሰደበው የመሰላቸው ለምን ነበር?

አንዳንዶቹ ጸሐፍት ኢየሱስ እግዚአብሔርን እየሰደበ የመሰላቸው ለሽባው ሰው ኃጢአቱ እንደተሰረየለችለት ኢየሱስ ስለነገረው ነው። [9:3]

አንዳንዶቹ ጸሐፍት ኢየሱስ እግዚአብሔርን የሰደበው የመሰላቸው ለምን ነበር?

አንዳንዶቹ ጸሐፍት ኢየሱስ እግዚአብሔርን እየሰደበ የመሰላቸው ለሽባው ሰው ኃጢአቱ እንደተሰረየለችለት ኢየሱስ ስለነገረው ነው። [9:4]

አንዳንዶቹ ጸሐፍት ኢየሱስ እግዚአብሔርን የሰደበው የመሰላቸው ለምን ነበር?

አንዳንዶቹ ጸሐፍት ኢየሱስ እግዚአብሔርን እየሰደበ የመሰላቸው ለሽባው ሰው ኃጢአቱ እንደተሰረየለችለት ኢየሱስ ስለነገረው ነው። [9:5]

ሽባ ለነበረው ሰው ተነሥቶ እንዲሄድ ከመንገር ይልቅ፣ ኃጢአቱ እንደተሰረየችለት ኢየሱስ የተናገረው ለምን ነበር?

ለሽባው ሰው ኃጢአቱ እንደተሰረየችለት ኢየሱስ መናገሩ በምድር ላይ ኃጢአትን ለማስተሰረይ ሥልጣን እንዳለው ያሳያል። [9:5]

ሽባ ለነበረው ሰው ተነሥቶ እንዲሄድ ከመንገር ይልቅ፣ ኃጢአቱ እንደተሰረየችለት ኢየሱስ የተናገረው ለምን ነበር?

ለሽባው ሰው ኃጢአቱ እንደተሰረየችለት ኢየሱስ መናገሩ በምድር ላይ ኃጢአትን ለማስተሰረይ ሥልጣን እንዳለው ያሳያል። [9:6]