am_tq/mat/06/32.md

319 B

አስቀድመን ልንሻው የሚገባን፣ ከዚያም ምድራዊ ፍላጎቶቻችን ሁሉ የሚጨመሩልን ምንድነው?

አስቀድመን የእግዚአብሔርን መንግሥት እና ጽድቅ ስንሻ፣ ከዚያም ምድራዊው ነገር ሁሉ ይጨመርልናል። [6:33]