am_tq/mat/06/19.md

596 B

መዝገባችንን እንድናኖር የሚገባን የት ነው፣ ለምን?

ከዚያ ሊጠፋ ወይም ሊሰረቅ ስለማይችል መዝገባችንን በሰማይ ልናኖር ይገባናል። [6:19]

መዝገባችንን እንድናኖር የሚገባን የት ነው፣ ለምን?

ከዚያ ሊጠፋ ወይም ሊሰረቅ ስለማይችል መዝገባችንን በሰማይ ልናኖር ይገባናል። [6:20]

መዝገባችን ባለበት የሚገኘው ነገር ምንድነው?

መዝገባችን ባለበት ልባችን ይኖራል። [6:21]