am_tq/mat/06/01.md

278 B

ጽድቃቸው በሰው ፊት እንዲታይላቸው የሚያደርጉ ሰዎች ዋጋ ምንድነው?

ጽድቃቸው በሰው ፊት እንዲታይላቸው የሚያደርጉ ሰዎች የሰዎችን ምስጋና መቀበል ዋጋቸው ይሆናል። [6:2]