am_tq/mat/05/31.md

431 B

ኢየሱስ ፍቺን የፈቀደው በምን ጉዳይ ሲሆን ነው?

ኢየሱስ ፍቺን የፈቀደው በዝሙት ጉዳይ ሲሆን ነው። [5:32]

ያላግባብ ከፈታት እና መልሳ ካገባች ባል ሚስቱን ምን እንድትሆን ያደርጋታል?

ያላግባብ ከፈታትና እርሷም መልሳ ካገባች ባል ሚስቱን አመንዝራ ያደርጋታል። [5:32]