am_tq/mat/05/15.md

483 B

አማኞች ብርሃናቸው በሰው ፊት እንዲበራ የሚያደርጉት እንዴት ነው?

መልካምን ሥራ በማድረግ አማኞች ብርሃናቸው በሰው ፊት እንዲበራ ያደርጋሉ። [5:15]

አማኞች ብርሃናቸው በሰው ፊት እንዲበራ የሚያደርጉት እንዴት ነው?

መልካምን ሥራ በማድረግ አማኞች ብርሃናቸው በሰው ፊት እንዲበራ ያደርጋሉ። [5:16]